News
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና ...
- - - - - - - - - -- - - - - - - - - -- - - - - - - - - -- - - - - - - - - - የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ሊንኮችን በመጫን ይከተሉን ...
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና ...
“ህንፃዎቹ የተወሰነ የርዕደ መሬት መጠንን ይቋቋማሉ” መንግሥት በኢትዮጵያ ያሉት አብዛኞቹ ህንፃዎች በዲዛይን ወቅት በሚፈጠር ክፍተትና በግንባታ ጥራት ጉድለት የተነሳ ለርዕደ መሬት አደጋ የተጋላጡ እንደሆኑ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ...
ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ ...
በወቅታዊው የኢትዮጵያ የፖለቲካ ክዋኔ ውስጥ የሴቶች ተሳትፎ እየቀነሰ እንደመጣ፣ በዘርፉ የተሰማሩ ሦስት የሴቶች እና የሰብአዊ መብቶች ድርጅት መሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ፡፡ ሴቶች፣ ከመንግሥታዊ ተቋማት እና ከውሳኔ ሰጭነት ዕርከን ውጭ ...
በጣልያን ወረራ ወቅት ለሰባት ወራት ለኢትዮጵያ መንግሥት መቀመጫ ሆና ያገለገለችውና በሃያኛው መቶ ክፍለ ዘመን መባቻ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የንግድ መዳረሻ የነበረችው ጎሬ ከተማ፣ አሁን ላይ ብዙ ታሪኮችን እንደያዘች መረሳቷን ነዋሪዎቿ ...
The code has been copied to your clipboard. The URL has been copied to your clipboard ጉባኤው፣ ዶክተር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤልን የህወሓት ሊቀ መንበር አድርጎ መርጧል፡፡ የጉባኤው ቃል አቀባይ የነበሩት አቶ ...
በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን የአመያ ወረዳ፣ ባለፈው ሰኞ ተፈጸመ በተባለ የታጣቂዎች ጥቃት፣ 12 ሰዎች መገደላቸውንና የቆሰሉም መኖራቸውን፣ የወረዳው አስተዳደር እና ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል። የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ጌታቸው ኦላና ...
ማህበራዊ ሚድያ ከመረጃ ልውውጥ አንስቶ የህብረተሰቡን ህይወት መለወጥ የቻሉ መልካም ምግባሮች የሚካሄዱበትን ያክል፣ የማህበረሰብ እሴቶች እና ሥነ-ምግባሮች ላይም ፈተና መደቀኑን በርካታ ጥናቶች ያመለክታሉ። የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪዎች ...
በቀይ ባሕር ላይ በሚመላለሱ የንግድ መርከቦች ላይ በየመን አማጺያን የሚሰነዘረውን ጥቃት ለመከላከል በሚል፣ አንድ የጀርመን የባሕር ላይ የጦር መርከብ ትናንት ወደ አካባቢው መቅዘፍ ጀምሯል። የአውሮፓ ኅብረት ተልዕኮ አካል መሆኑ ተነግሯል ...
Results that may be inaccessible to you are currently showing.
Hide inaccessible results